የ ል ም ድ ል ው ው ጥ

እንደሚታወቀው ሃገራችንን የነደፈችውን የ5 አመት የእድገትና የትራንስፎርሜሽን እቅድ ለማሳካት ሁሉም ሴክተሮች ደፋ ቀና ማለት ከጀመሩ ውለው አድረዋል፡፡

ከነዚህም ሴክተሮች ደግሞ የደ/ብርሃን ጤና ሳይንስ ኮሌጅ አንዱ እና ዋናው የእውቀት ምንጭ መሆኑ ግልጽ ነው፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ ኮሌጃችን በተለያዩ ዲፓርትመንቶች እያሰለጠነ የሚያስመርቃቸው ተማሪዎች በበቂ መምህራን እና ሠራተኞች በተደገፈ እውቀትና ልምድ በመሆኑ ይህንን ሥራውን አጠናክሮ ለማስቀጠል ከአጋር ኮሌጆች ጋር የልምድ ልውውጥ ማድረግና መልካም የሚባሉ ተሞክሮዎችን ቀምሮ በማምጣት ወደ ራሱ ቀይሮ የት/ት ጥራቱን አስጠብቆ ሃገሪቱና ክልሉ የሚፈልጋቸውን የጤና ባለሙያዎች ብቁ አድርጎ ለማውጣት ይጠቅመው ዘንድ በ3 ክልሎች የሚገኙ አጋር

ኮሌጁ ማህበረሰብ የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጠ

የክልሉ የሰለጠነ የሰው ኃይል ፍላጎት በማሟላት በጤናው ዙሪያ አኩሪ ተግባር እየፈፀመ ያለው ኮሌጃችን አሁንም የት/ት ስትራቴጂውን በመቀየስ ይህንኑ ተግባሩን አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ ለዚህም የትምህርት ጥራትን አስጠብቆ በቂ ልምድና እውቀትን ማዳበር አስፈላጊ መሆኑ ይታመናል፡፡ ለዚህ ነው እንግዲህ የደ/ብርሃን ጤና ሳይንስ ኮሌጅም ለመምህራኑ እና ለሠራተኞቹ የተለያዩ የአቅም መገንቢያ ስልጠናዎችን ከተለያዩ አካላት ጋር በመገናኘት አጫጭር ስልጠናዎችን በበጀት አመቱ የሰጠው ለዚህም ተግባር

Page 1 of 3

Federal Ministry of Health

የፌደራል ጤና ጥበቃ ቢሮ የጤና አገልግሎትን ተደራሽ በማድረግና የሕብረተሰቡን የጤና ሁኔታ በከፍተኛ ደረጃ ለማሻሻል ከ21 ጤና ሣይንስ ኮሌጆች ጋር በቅንጅት በመስራት ብቁ የጤና ባለሙያዎችን እንዲያፈሩ፤ ለህብረተሰቡ ችግር ፊቺ የሆኑ ጥናትና ምርምርና የማህበረሰብ የጤና አገልግሎት እንዲሰጡ በተለያየ መልኩ ድጋፍ በማድረግና በቅንጅት በመስራት ሀገራዊ የጤና ተልእኮን ለማሳካት ከጤና ሣይንስ ኮሌጆች ጋር እየሰራ ይገኛል፡፡ more...

Amhara regional health bureau

የአማራ ክልል ጤና ጥበቃ ቢሮ የጤና አገልግሎትን ተደራሽ በማድረግና የሕብረተሰቡን  የጤና ሁኔታ በከፍተኛ ደረጃ በማሻሻል ረገድ ከጤና ሣይንስ ኮሌጅ ጋር በቅንጅት በመስራት ርህሩህ፣ተገልጋይ አክባሪ እና ሙያዊ ስነ ምግባር የተላበሱ የጤና አገልግሎት ሰጪዎች የማፍራት ስራ፤ ለህብረተሰቡ ችግር ፊቺ የሆኑ ጥናትና ምርምርና የማህበረሰብ የጤና አገልግሎት በመስጠት ከጤና ኮሌጁ ጋር በቅንጅት በመስራት ሀገራዊ የጤና ተልእኮን ለማሳካት በጋራ ከጤና ሣይንስ ኮሌጅ ጋር እየሰራ ይገኛል፡፡ more...